ልዩ መርሐግብር:- የመፅሐፍ ዳሰሳ እና ውይይት

      ልዩ መርሐግብር:- የመፅሐፍ ዳሰሳ እና ውይይት                     

                         ቦታ:- አራት ኪሎ አብርሆት ቤተ መፅሐፍ ውስጥ

ቀን:- ቅዳሜ: ሰኔ 29 2016 ዓ. ም

ሰዓት ፡ ከ10:00 እስከ 12:30

 

የመፅሐፉ ደራሲ :- አለማየሁ ገላጋይ

አቅራቢዎች :
1. ደራሲ እንዳለጌታ ከበደ /ዶክተር/
2. ዶክተር ዳኛቸው አሰፋ
የ ፕሮግራም አወያይ :- ቴዎድሮስ አጥላው /
የስነ-ፅሁፍ ተመራማሪ/

ለውይይት የተመረጠው መጽሐፍ:- ማዕበል ጠሪ ወፍ

የመርሐግብሩ አሰናጅ:- አብርሆት ቤተ መፅሐፍ እና ዋልያ መጻሕፍት በጋራ በመሆን

advertise on addis events
Event Details
Photos
Event Details