BOOK LAUNCH

“ለእርቃን ሩብ ጉዳይ” መጽሐፍ ምርቃት

የደራሲ ሕይወት እምሻው “ለእርቃን ሩብ ጉዳይ” የተሰኘ አዲስ መጽሐፍ  ሐሙስ ሐምሌ 25 2016 ዓ.ም ከምሽቱ 11:00 ጀምሮ አራት ኪሎ በሚገኘው ዋልያ መጻሕፍት መደብር ውስጥ ይመረቃል።

ሐያ ስምንት ታሪኮችን የያዘው አዲሱ መጽሐፏ በ208 ገፆች ተቀንብቦ በ300 ብር የጀርባ ዋጋ ለአንባቢያን ይቀርባል

ደራሲዋ ከዚህ ቀደም ባሪቾ ፣ ፍቅፍቂ ፣ ማታ ማታ የተሰኙ መጻሕፍትን ለንባብ አብቅታለች።

advertise on addis events
Event Details
Event Details