GRAND ETHIO EID EXPO AT MILLENNIUM HALL

ታላቁ ኢትዮ ዒድ ኤክስፖ በሚሊኒየም አዳራሽ!

ከመጋቢት 20 እስከ ሚያዚያ 1 ቀን 2016 በተቀደሱት የረመዳን ቀናት ብርሃናማ ድባብ ሚሊኒየም አዳራሽ ይደምቃል!

“የዒድ ዋዜማዎች በሚሊኒየም” በሚል መሪ ቃል በሚካሄደው በዚህ ኤክስፖ ላይ አምራቾች ምርቶቻቸውን ፣ ነጋዴዎች አቅርቦቶቻቸውን ፣ ጎብኚዎችም የልባቸውን መሻት ይዘው ይገኛሉ! በየእለቱ ፤ንጋት ላይ ብቅ ያለችዋ ጸሃይ እስከ ምሽቱ 4 ሰአት አትጠልቅም!

√ በቂ የመኪና ማቆሚያ

√ ሰፊ የመስገጃ ስፍራ(ተራዊህና ጁምዓን ጨምሮ)

√  የህጻናት መዝናኛ

√   ልዩ የኢፍጣር ድባብ

√  አዝናኝና ረመዳን ረመዳን እንዲሁም ዒድ ዒድ የሚሸቱ አስተማሪ መሰናዶዎች ከወደ መድረኩ

√ በጥንቃቄና እይታን ማራኪ ሆነው የተዘጋጁ ድረጃቸውን የጠበቁ ሱቆች

√ አስተማማኝ ደኅንነትና ጥበቃ በታላቁ ኢትዮ ዒድ ኤክስፖ! የኢድ ዋዜማዎች!

advertise on addis events
Event Details
Photos
Event Details