“በድጋሜ መጽሐፌን አስመርቃለው በመፅሐፌ ቤት መፅሀፍ እገነባለው”

          “በድጋሜ መጽሐፌን አስመርቃለው በመፅሐፌ ቤት መፅሀፍ እገነባለው”

      ቀን ፡ ሚያዚያ 19 2016

      ሰአት ፡ 8፡00

       ቦታ ፡ ጎተራ ማሳለጫ የአደባባይ ቤተ መፅሐፍ ስፍራ

የተለያዩ መጽሐፍትን ላንባቢያን ያበቁ 5 ደራሲያን “ድጋሚ መጽሐፌን አስመርቃለው በመጽሐፌ ቤተ መጽሐፍ እገነባለው ” በሚል መሪቃል ልዩ ዝግጅት አሰናድተዋል፡፡

♦ ደራሲ አብረሀም ደበሌ – ማር አንደበት መጽሐፍ

♦ ደራሲ ሀና ሀይሉ – ምስሌ ፍለጋ መጽሐፍ

♦ ደራሲ ፌቨን ጋሻው – የንጉሱ ሴት ልጅ መጽሐፍ

♦ ደራሲ በረከት አስናቀ – ብርቱ ሴት መጽሐፍ

♦ ደራሲ ሆሊ አሉላ  – ሰውነት ሲፈተን መጽሐፍ

የተሰኝው መጽሀፋቸውን በጎተራ ማሳለጫ አደባባይ በቤተ መጽሀፍ ስፍራ ቅዳሜ ሚያዚያ 19 , 2016 ዓም በደማቅ ሁኔታ የሚመረቅ ሲሆን ሌሎች ፕሮግራሞችም እንደሚኖሩት አዘጋጆች ገልጸዋል ፡፡

 

advertise on addis events
Event Details
Event Details