
ላለፉት ሁለት ወራት በዳኞች እና በህዝብ በሶስት ዙር ድምፅ ሲሰጥበት የቆየው “የሚዲያ አዋርድ”የሽልማት ሥነሥርዓት ነሐሴ 22 ቀን 2016 ዓ.ም ከ11 ሰዓት ጀምሮ ካዛንቺስ በሚገኘው ኢንተር ሌግዠሪ ሆቴል ይካሄዳል።
በዚህ የሽልማት ሥነሥርዓ ላይ ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት፣አንጋፋ እና ወጣት ጋዜጠኞች፣አርቲስቶችን ጨምሮ የተለያዩ ታዋቂ እና ተፅህኖ ፈጣሪ ግለሰቦች እንደሚገኙ መረጃዎች ያመልክታሉ።
Share This Event
