Dawit Dreams Tuesday’s guest

ከ14 አመት በላይ ያስቆጠረው የመሰረት በጎ አድራጎት ድርጅት መስራች እንዲሁም ከ75ሺ በላይ ህፃናት እና እናቶችን የረዳች የአመቱ የአርአያ ሰው ተሸላሚ መሰረት አዛገ የስኬት ሚስጥሯን ልታካፍለን ማክሰኞ ነሃሴ 14/2016 ዓ.ም ተቀጣጥረናል እናንተም ተጋብዛቹዋል። ከእናንተ የሚጠበቀው ከ11:00 ሰዓት ጀምሮ 22 ማዞሪያ ባታ ኮምፕሌክስ 3ኛ ፎቅ መገኘት እና መሳተፍ ብቻ ነው። መግቢያ በነፃ • ለ VIP 200 ብር። በፕሮግራሙ በመሳተፍ በገንዘብ የማያገኙትን እውቀት በነፃ ይቅሰሙ። ለበለጠ መረጃ በ +251938252525 ይደውሉ።

advertise on addis events
Event Details
Event Details