የነጋሪት ባንድ አልበም ምርቃት

                                የነጋሪት ባንድ አልበም ምርቃት

ቀን ፡ ሚያዝያ 19 2016 ዓ.ም

   ቦታ ፡ አሊያንስ ኢትዮ ፍራንሴ

ሰአት ፡ 10:00

  መግቢያ ፡ በነጻ

“የነጋሪት ባንድ” ባንድ አልበም የፊታችን እሁድ ይመረቃል። የተለያዩ የሀገራችን አካባቢዎች ሙዚቃን በአንድ የያዘው “ነጋሪት ባንድ” የሀገርበቀል የጃዝ የሙዚቃ አልበም የፊታችን ቅዳሜ ሚያዝያ 19 2016 ዓ.ም ከቀኑ 10:00 ጀምሮ በአሊያንስ ኢትዮ ፍራንሴስ ውስጥ ይመረቃል።በዕለቱም ተፈሪ አሰፋ ፣ ጆርጋ መስፍን ፣ አብይ ተክለማርያምን ጨምሮ የነጋሪት ባንድ ባልደረቦች የሙዚቃ ዝግጅታቸውን የሚያቀርቡ ሲሆን መራዋ ኳየር እና የተመስገን ልጆችም ዝግጅታቸውን ከሚያቀርቡት ውስጥ ናቸው።

 

 

advertise on addis events
Event Details
Event Details