Photo Exhibition

የፎቶ ኤግዚቢሽን ዛሬ ለእይታ ይበቃል

ቴክኖ ካሞን 30 ፕሮ 5G ከቦርድ ሴልፎን ኢትዮጵያ ጋር በመተባበር ያዘጋጀው የፎቶ ኤግዚቢሽን ዛሬ ከቀኑ 9 ሰዓት ጀምሮ ኤድና ሞል ፊት ለፊት በሚገኘው ቤስት ዌስተርን ፕላስ ሆቴል ውስጥ ለእይታ ይበቃል።

ይህ የፎቶግራፍ አውደርዕይ ከሀምሌ 19 እስከ 21 2016 ዓ.ም ለህዝብ እይታ ክፍት ሆኖ ይቆያል።

በዚህ አውደርዕይ ላይ መሰረታዊ የSmart Phone ፎቶግራፊ ስልጠና ቅዳሜ ሐምሌ 20 2016 ዓ.ም ከቀኑ  8:00 ጀምሮ በፎቶግራፍ ባለሞያው  እዮብ ቤዛነህ ይሰጣል ተብሏል።

የዚህ አውደርዕይ መግቢያ በነፃ ነው።

advertise on addis events
Event Details
Event Details